About admin

This author has not yet filled in any details.
So far admin has created 99 blog entries.
admin

ይህ ምስል በአዲስ አበባ ውስጥ የሚገኝ አንድ ትልቅ ሆስፒታል እንዲህ እየተጠበቀ መሆኑን ያሳያል?

2021-02-22T09:54:00+00:00

ከ91 ሺህ በላይ ተከታዮች ያሉት KUSH Kingdom የተባለ የፌስቡክ ገጽ “በአዲስ አበባ ውስጥ የሚገኝ አንድ ትልቅ ሆስፒታል እንዲህ እየተጠበቀ ነው” ከሚል ጽሁፍ ጋር የቀድሞውን የመከላከያ ሰራዊት እና የፌደራል ፖሊስ ዩኒፎርም የለበሱ ወታደሮችንና ፖሊሶችን የሚያሳዩ ሶስት ፎቶግራፎች ለጥፏል።

ይህ ምስል በአዲስ አበባ ውስጥ የሚገኝ አንድ ትልቅ ሆስፒታል እንዲህ እየተጠበቀ መሆኑን ያሳያል?2021-02-22T09:54:00+00:00

የብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት ሃሰተኛ መረጃዎችን በማሰራጨት ዙሪያ ምን አሉ?

2021-02-22T09:53:26+00:00

ሰሞኑን ሃሳብን በነጻነት የመግለጽ መብታቸውን ያላግባብ ተጠቅመው አገልግሎቱን በተመለከተ ሃሰተኛ መረጃዎችን በማህበራዊ ትስስር ገጾቻቸው በማሰራጨት ህብረተሰቡን ለማደናገር ሲሞክሩ የነበሩ አንዳንድ የማህበራዊ ሚድያ አንቂዎች ከህገወጥ ድርጊታቸው ሊታቀቡ እንደሚገባ ተቋሙ አሳስቧል፡፡

የብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት ሃሰተኛ መረጃዎችን በማሰራጨት ዙሪያ ምን አሉ?2021-02-22T09:53:26+00:00

ይህ የብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት ዳይሬክተር ጀነራል አቶ ተመስገን ጥሩነህ የፌስቡክ ገጽ ነው?

2021-02-22T09:50:48+00:00

ይህ ከ67 ሺህ በላይ ተከታዮች ያሉት እና በብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት ዳይሬክተር ጀነራል አቶ ተመስገን ጥሩነህ ስም የተከፈተ የፌስቡክ ገጽ ሀሰተኛ ነው።

ይህ የብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት ዳይሬክተር ጀነራል አቶ ተመስገን ጥሩነህ የፌስቡክ ገጽ ነው?2021-02-22T09:50:48+00:00

በትግራይ ክልል አንዳንድ ቦታዎች የስልክ አገልግሎት በድጋሜ የተቋረጠበት ምክንያት ምንድን ነው?

2021-02-22T09:50:04+00:00

ትናንት ከሰአት በሗላ ጀምሮ በትግራይ ክልል አንዳንድ አካባቢዎች የስልክ አገልግሎት እንደገና ስለመቋረጡ የሚገልጹ መረጃዎች በማህበራዊ ሚዲያ ላይ ተሰራጭተዋል።

በትግራይ ክልል አንዳንድ ቦታዎች የስልክ አገልግሎት በድጋሜ የተቋረጠበት ምክንያት ምንድን ነው?2021-02-22T09:50:04+00:00

“የትግራይ ክልል ዎና ስራ አስፈጻሚ ዶ/ር ሙሉ ነጋ የስልጣን መልቀቂያ ደብዳቤ አስገብተዋል?”

2021-02-22T09:49:16+00:00

"መልቀቂያ አላስገባሁም፣ ስራዬን በመስራት ላይ እገኛለሁ!"-- ዶክተር ሙሉ ነጋ የትግራይ ክልል ዋና ሥራ አስፈጻሚ ዶ/ር ሙሉ ነጋ የስልጣን መልቀቂያ ደብዳቤ ለጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት አስገብተዋል የሚል ፅሁፍ በተለይ ትዊተር ላይ እየተሰራጨ ይገኛል።

“የትግራይ ክልል ዎና ስራ አስፈጻሚ ዶ/ር ሙሉ ነጋ የስልጣን መልቀቂያ ደብዳቤ አስገብተዋል?”2021-02-22T09:49:16+00:00

ይህ ፎቶ የቀድሞው የሱዳን መከላከያ ሚኒስቴር ኮ/ል ኢብራሂም ሸምሰዲን ነው?

2021-02-22T09:48:09+00:00

ከፎቶዎቹ ጋር ተያይዞ የቀረበው ጹሁፍ እ.አ.አ በ2001 በአውሮፕላን አደጋ እንደሞቱ የሚነገርላቸው ኮ/ል ኢብራሂም በቀድሞው የሱዳን ፕሬዝደንት ኡመር አልበሽር ትዕዛዝ ከመሬት በታች በሆነ ድብቅ እስር ቤት ሲማቅቁ እንደነበሩ ያትታል።

ይህ ፎቶ የቀድሞው የሱዳን መከላከያ ሚኒስቴር ኮ/ል ኢብራሂም ሸምሰዲን ነው?2021-02-22T09:48:09+00:00

መጪው ሀገራዊ ምርጫ እና የሀሰተኛ መረጃ ስርጭት ስጋት!

2021-02-22T09:55:52+00:00

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የ6ተኛ አገራዊ ምርጫ ረቂቅ የጊዜ ሰሌዳ ይፋ አድርጓል። ይህንንም ተከትሎ በሚቀጥሉት ወራት ምርጫን የተመለከቱ መረጃዎች የማህበራዊ ትስስር ገጾችን ጨምሮ የመገናኛ ብዙሃን የትኩረት አቅጣጫ እንደሚሆኑ ይጠበቃል።

መጪው ሀገራዊ ምርጫ እና የሀሰተኛ መረጃ ስርጭት ስጋት!2021-02-22T09:55:52+00:00

ሁላችንም የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመቀነስ የየበኩላችንን አስተዎፅዖ ማድረግ እንዳለብን ሁሉ በቫይረሱ ዙሪያ የሚሰራጩ የሀሰተኛ መረጃዎችን ለመቀነስም መረባረብ አለብን።

2021-02-22T09:56:08+00:00

የአለም ጤና ድርጅትን የመሳሰሉ ድርጅቶች በኮሮና ቫይረስ ዙሪያ የሚነሱ የመረጃ መዛባቶችን እና የሀሰተኛ መረጃዎችን ለመከታተል ሲሉ የኮሚኒኬሽን እና የሶሻል ሚዲያ ባለሙያዎችን የያዘ ቡድን በማሰማራት በማህበራዊ ሚድያ ገጾች ላይ የሚታዩትን የመረጃ መዛባቶች እና ሀሰተኛ መረጃዎችን ለመዋጋት እየሰሩ ይገኛሉ።

ሁላችንም የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመቀነስ የየበኩላችንን አስተዎፅዖ ማድረግ እንዳለብን ሁሉ በቫይረሱ ዙሪያ የሚሰራጩ የሀሰተኛ መረጃዎችን ለመቀነስም መረባረብ አለብን።2021-02-22T09:56:08+00:00

በኤርትራ አሻ ጎልጎል ተከማችተው የሚታዩት ተሽከርካሪዎች ከትግራይ ክልል ተሰርቀው የተወሰዱ ናቸው?

2021-02-22T09:57:52+00:00

በርካታ የፌስቡክ ገጾች እና የትዊተር አካውንቶች ከትግራይ ክልል የተሰረቁ ተሽከርካሪዎች በኤርትራ በሚገኝ አሻ ጎልጎል በተባለ ቦታ መከማቸታቸውን ያሳያሉ ያሏቸውን የሳተላይት ምስሎች አሰራጭተዋል።

በኤርትራ አሻ ጎልጎል ተከማችተው የሚታዩት ተሽከርካሪዎች ከትግራይ ክልል ተሰርቀው የተወሰዱ ናቸው?2021-02-22T09:57:52+00:00

የአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጠና እንቅስቃሴውን እንዲሁም መቀመጫውን ከኢትዮጵያ ወደ ጋና አዙሯል?

2021-02-22T09:56:33+00:00

"Ghana Stories" የተባለ የትዊተር አካውንት የአፍሪካ ህብረት ከአጉራዊ የንግድ ቀጠና ጋር የተያያዘ እንቅስቃሴውን ከኢትዮጵያ ወደ ጋና እንዳዞረ አስነብቧል፣ በርካቶችም መረጃውን አጋርተውታል። በዚህም መሰረት ጋና ተጠቃሚ እንደምትሆን ተገልጿል።

የአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጠና እንቅስቃሴውን እንዲሁም መቀመጫውን ከኢትዮጵያ ወደ ጋና አዙሯል?2021-02-22T09:56:33+00:00
Go to Top