በዶናልድ ትራምፕ ውሳኔ ታግዶ የነበረ ገንዘብ በጆ ባይደን አስተዳደር አሁን ላይ ለኢትዮጵያ እንዲለቀቅ ተደርጓል?
admin2021-02-19T14:01:06+00:00በዶናልድ ትራምፕ ውሳኔ ታግዶ የነበረ ገንዘብ በጆ ባይደን አስተዳደር
በዶናልድ ትራምፕ ውሳኔ ታግዶ የነበረ ገንዘብ በጆ ባይደን አስተዳደር
አክቲቪስቶች፣ የመንግስት አካላት እና የተቃዋሚ አካላት የሀሰት መረጃ በማሰራጨት
በመረጃ ማጣራት ዙርያ የሚሰጡ ስልጠናዎች አስፈላጊነት!
በአቶ ሞሃመድ አብዲ ሃሞ ስምና ምስል የተከፈተ የፌስቡክ አካውንት
ትናንት በአራት ከፍተኛ የጦር መኮንኖች ዙርያ በተሰራው ዘገባ ፋና
በቀድሞው ፕሬዚዳንት ኮ/ል መንግስቱ ኃይለማሪያም ጤንነት ዙርያ ማህበራዊ ሚድያ
በቅርቡ የ5,000 ሜትር ሪከርድን ስፔን፣ ቫሌንሽያ ላይ የሰበረችው አትሌት ለተሰንበት ግደይ በመጪው ቶክዮ ኦሎምፒክ መሳተፏ አጠራጣሪ እንደሆነ የሚገልፁ የተለያዩ መልእክቶች ከትናንት ጀምሮ ማህበራዊ ሚድያ ላይ እየተላለፉ ይገኛሉ።
“የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድን ደህንነት አስመልክቶ በማኅበራዊ ሚዲያ የሚናፈሰው ወሬ የሀሰት እንደ ሆነ ሁሉም ሰው እንዲገነዘብ ለማሳሰብ እንወዳለን” በማለት የጠ/ሚር ፅ/ቤት ከደቂቃዎች በፊት አስታውቋል።
በየቀኑ መረጃ ስንፈልግ የምንጎበኛቸው በርከት ያሉ የሚዲያ ድረ- ገጾች እና የማህበራዊ ትስስር ገጾች አሉ። ከሁሉም ድረ-ገጾች እና የማህበራዊ ትስስር ገጾች እውነተኛ መረጃ እናገኛለን ማለት ግን አይደለም። አንዳንዶቹ በአንጻራዊነት እውነተኛና ታማኝ መረጃ ያደርሳሉ።